የኦሮሚያ የቱሪዝም ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ዱጋ የካንሰር ሕክምና እየተከታተሉ መሆናቸውን በመግለጽ ፎቷቸውን ጭምር አያይዘው በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ከቀናት በፊት አጋርተው ነበር። ሌሊሴ ፀጉራቸውን ተላጭተው ...
ወደ እስራኤል በሕገወጥ መልኩ የገባ እና የኤርትራ መንግሥትን በመደገፍ ይታወቃል የተባለ ኤርትራዊ ሰኞ ዕለት ወደ አገሩ መባረሩን የእስራአል መገናኛ ብዙኃን ዘገቡ። እስራኤል የኤርትራ ዜግነት ያለው እና ...